Telegram Group & Telegram Channel
የእኔ ታሪክ (ምዕራፍ -2)

ክፍል -5

አባዬ አለችው እቅፉ ውስጥ እንዳለች....አቤት አላት ጎንበስ ብሎ እየተመለከታት።
እሷ:- እ.... ወንድሜን ግን ለምን አንፈልገውም?
እሱ:- አይሆንም ልጄ ለ እኔ አንቺ ሁሉ ነገሬ ነሽ ሌላ ማንም ሰው አያስፈልገኝም በአንቺ ውስጥ ብዙ ሰዉ አያለሁ ለእኔ አንድ ብቻ ሳትሆኝ ብዙ ነሽ።
እሷ:- አባ ለ እኔ የምታሳየኝ ፍቅር አንድም ጎድሎብኝ አያውቅም፣ እባክህ ወንድሜ እንዳንተ አይነት አባቱን ሳያውቅ እንዲሞት አታድርግ፣ እኔም ታላቅ ወንድም እያለኝ እሱን ሳላገኝ እንድቀር አትፍረድብኝ። ደሞ አውቃለሁ ሁሌም እሱን ባለማግኘትህ እና ባለማየትህ ውስጥህ ይሰቃያል። ምንም ያክል ልትደብቀው ብትሞክርም ይታየኛል።

ሕዝቅኤል በሀዘን ብዛት የጎደጎዱ አይኖቹን አሻግሮ ማዶ ማዶ እያየ እንዲህ ያስባል። እውነትም ልጄ ውስጤን ታነባለች፣ የአብራክን ክፋይ በአይን ሳያዩ ለ እነዚህ ሁሉ አመታት መቆየት ሕመሙን በቃል መግለፅ ባይቻልም ግን የደረሰበት ያውቀዋል።



አባ እኔ ራሴ ሄጀ ወንድሜን እፈልገዋለሁ ሔራ ከተቀመጠችበት ፈንጠር ብላ ተነሳች። ሕዝቅኤል አጮምጩመው ሊጠፉ ደርሰው የነበሩ አይኖቹ ከመቅፅበት ተጎለጎሉ። ሔራ ይሄ የቂል ሀሳብ ነው እንደውም እንዳልነገርኩሽ እርሽው።
አይሆንም አባ እሄዳለሁ! አለች ሔራ ኩስትር እያለች....ልጄ እስካሁን ያጣኋቸው ሰወች ይበቁኛል። አንድ አንቺ ብትኖሪኝ አንቺንም አጥቼ በስቃይ እንድሞት አታድርጊኝ። እንደ አባት አንቺን የማዘዝ መብት አለኝ እንደ ልጅ ደግሞ የመታዘዝ ግዴታ አለብሽ ቪቪያን!!!
ወደዛች የተረገመች ሀገር እኔ ሳልሞት አትንቀሳቀሽም ከቀበርሽኝ በኋላ መሔድ ትችያለሽ።

አባ...... ቪቪያን እዝን አለች። ምንም እንድትይኝ አልፈልግም ሔራ ወደ ውስጥ ግቢ....... ሔራ አንገቷን አቀርቅራ ወደ ውስጥ ገባች።


ሕዝቅኤል ግን ከእንደገና የልጁ ነገር ያሳስበው ጀመር።

ይቀጥላል.......


@nibab_lehiwot



tg-me.com/nibab_lehiwot/152
Create:
Last Update:

የእኔ ታሪክ (ምዕራፍ -2)

ክፍል -5

አባዬ አለችው እቅፉ ውስጥ እንዳለች....አቤት አላት ጎንበስ ብሎ እየተመለከታት።
እሷ:- እ.... ወንድሜን ግን ለምን አንፈልገውም?
እሱ:- አይሆንም ልጄ ለ እኔ አንቺ ሁሉ ነገሬ ነሽ ሌላ ማንም ሰው አያስፈልገኝም በአንቺ ውስጥ ብዙ ሰዉ አያለሁ ለእኔ አንድ ብቻ ሳትሆኝ ብዙ ነሽ።
እሷ:- አባ ለ እኔ የምታሳየኝ ፍቅር አንድም ጎድሎብኝ አያውቅም፣ እባክህ ወንድሜ እንዳንተ አይነት አባቱን ሳያውቅ እንዲሞት አታድርግ፣ እኔም ታላቅ ወንድም እያለኝ እሱን ሳላገኝ እንድቀር አትፍረድብኝ። ደሞ አውቃለሁ ሁሌም እሱን ባለማግኘትህ እና ባለማየትህ ውስጥህ ይሰቃያል። ምንም ያክል ልትደብቀው ብትሞክርም ይታየኛል።

ሕዝቅኤል በሀዘን ብዛት የጎደጎዱ አይኖቹን አሻግሮ ማዶ ማዶ እያየ እንዲህ ያስባል። እውነትም ልጄ ውስጤን ታነባለች፣ የአብራክን ክፋይ በአይን ሳያዩ ለ እነዚህ ሁሉ አመታት መቆየት ሕመሙን በቃል መግለፅ ባይቻልም ግን የደረሰበት ያውቀዋል።



አባ እኔ ራሴ ሄጀ ወንድሜን እፈልገዋለሁ ሔራ ከተቀመጠችበት ፈንጠር ብላ ተነሳች። ሕዝቅኤል አጮምጩመው ሊጠፉ ደርሰው የነበሩ አይኖቹ ከመቅፅበት ተጎለጎሉ። ሔራ ይሄ የቂል ሀሳብ ነው እንደውም እንዳልነገርኩሽ እርሽው።
አይሆንም አባ እሄዳለሁ! አለች ሔራ ኩስትር እያለች....ልጄ እስካሁን ያጣኋቸው ሰወች ይበቁኛል። አንድ አንቺ ብትኖሪኝ አንቺንም አጥቼ በስቃይ እንድሞት አታድርጊኝ። እንደ አባት አንቺን የማዘዝ መብት አለኝ እንደ ልጅ ደግሞ የመታዘዝ ግዴታ አለብሽ ቪቪያን!!!
ወደዛች የተረገመች ሀገር እኔ ሳልሞት አትንቀሳቀሽም ከቀበርሽኝ በኋላ መሔድ ትችያለሽ።

አባ...... ቪቪያን እዝን አለች። ምንም እንድትይኝ አልፈልግም ሔራ ወደ ውስጥ ግቢ....... ሔራ አንገቷን አቀርቅራ ወደ ውስጥ ገባች።


ሕዝቅኤል ግን ከእንደገና የልጁ ነገር ያሳስበው ጀመር።

ይቀጥላል.......


@nibab_lehiwot

BY ሕይወትን - በገፅ


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 283

Share with your friend now:
tg-me.com/nibab_lehiwot/152

View MORE
Open in Telegram


ሕይወትን በገፅ Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

A Telegram spokesman declined to comment on the bond issue or the amount of the debt the company has due. The spokesman said Telegram’s equipment and bandwidth costs are growing because it has consistently posted more than 40% year-to-year growth in users.

ሕይወትን በገፅ from id


Telegram ሕይወትን - በገፅ
FROM USA